Friday, January 31, 2014

loret tsegaye

መሸ ደግሞ አምባ ልውጣ!

አምባ ወጥቼ እኩለ-ሌት ፤ ስለት ገብቼ በስሟ
ከርሞ ሰይጣን በሷ አስቶኝ፤ ልገላገል ከህመሟ
ጠበሏ አፋፍ በጨረቃ፤ ደጋግሜ፤ ማህሌት ቆሜ
ሆዴ ቃትቶ ባር ባር ብሎ፤እርቃኔን ከሷ ታድሜ
ደጀ ሰላሟን በአራት እግር፤ ተንበርክኬ ተሳልሜ
በስጋዬ እሚነደውን፤ በጸሎት ላቤ አጣጥሜ
እፎይ ብዬ አመስግኜ፤ ውዳሴዋን ደጋግሜ...
ገና ከደጅዋ እልፍ ሳልል፤ ደሞ ይምጣ የቁም ህልሜ?
ሌት በጥምቀቷ የነጣው፤ ነጋ፤ ደፈረሰ ደሜ።
ለሷ እንጂ ለኔ አልያዘልኝ፤ አዬ የስለት አታምጣ!
በውጣ ውረድ በጠበል፤ ባሣር ወዜ ቢገረጣ
ልክፍቷ እንደሁ አልለቀቀኝ፤ መሸ ደሞ አምባ ልውጣ!

                          ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድሀን፣ እሳት ወይ አበባ!

Sunday, January 26, 2014

“I'm selfish, impatient and a little insecure. I make mistakes, I am out of control and at times hard to handle. But if you can't handle me at my worst, then you sure as hell don't deserve me at my best.”
Marilyn Monroe

Thursday, January 23, 2014

braking new !

ጀስቲን ቢበር ዛሬ ጠዋት በሚያሚ ቢች ዳርቻ በፖሊሶች ቁጥጥር ስር ዋለ የ 'MTV' ን ዘገባ ለማንበብ http://on.mtv.com/1eEnS3lይጫኑ

braking new

ጀስቲን ቢበር ዛሬ ጠዋት በሚያሚ ቢች ዳርቻ በፖሊሶች ቁጥጥር ስር ዋለ የ 'MTV' ን ዘገባ ለማንበብ ይጫኑ

Tuesday, January 21, 2014

sad ending ov teenage lovers

Girl: baby I am leaving. BOY: but I need you don’t go… GIRL: but i have to go please forget me BOY: how can I…. GIRL: NO but you have to…my father is sending me out for studies…. BOY: PLEASE DON’T GO ….i love you…. Girl: I want to meet you before I leave…to night [THE GIRLS AND THE BOY MEETS AT THEIR PLACE AND SEEING THE GIRL THE BOY STARTS CRYING.. THE GIRL HANDS OVER A LETTER TO HIM AND TELLS HIM TO READ IT IN HIS HOUSE..] {THE BOY AND THE GIRLS HUGS EACH OTHER AND BOTH OF THEM ARE NOT ABLE TO EXCHANGE WORDS AND ONLY CRIEING INFRONT OF EACH OTHER} [THE GIRL WAVES HER HAND TELLS THE BOY ITS TIME FOR HER TO LEAVE AND THE BOY UNABLES TO CONTROL HIMSELF RUNS OUT TO HIS HOUSE..] THE LETTER BY THE GIRL STATES [HEY, You are a dog… I have never in my life liked you…so please never ever give a thought about me loving you…you are of no use…still I used you for all pity things i had wanted to…now when I felt that your full potential was tested I decided to throw you…and so i am leaving and will never like to see your face ever…so please even when I return don’t even dare to contact me ever…you are a dog…you don’t deserve anything…getting me if it was your dream than I don’t mind stating that it was a failure for you…you can never get me…never in your life…I had just used you as a time pass and I don’t consider anything more than that…and by the way let me tell you that I DON’T RECYCLE USED THING…please get it clear in your head…I DON’T LIKE YOU…you are been used…. Thank you for entertaining me __________ __________ ] {reading this letter the boy runs out of his consciousness and goes to his toilet and kills himself…} [BUT he did not see the other letter which was in the envelope stating Dog = dear Never = always No = yes Use/time pass = happy moments I spend with you Throw = love Don’t = do Failure = success Anything = everything THIS WAS JUST TO SEE WETHER YOU WILL HATE ME IF I MENT THIS TO YOU… HOPE SOON AFTER YOU READ MY FIRST LETTER YOU HAVE READ THIS ONE…PLEASE DON’T BE ANGRY…I HAVE ALWAYS LOVED YOU…PLEASE NEVER HATE ME…I WONT BE ABLE TO LIVE…I LOVE YOU…ALWAYS FOR YOU <3 <3} [COMING TO KNOW THAT THE BOY KILLED HIMSELF AFTER READING THE GIRL’S LETTER THE GIRL TOO WENT TO HER TOILET AND KILLED HERSELF…AS SHE DIDN’T FIND A WAY OUT TO GET THE BOY BACK INTO HER LIFE… ]

Friday, January 17, 2014

Thursday, January 16, 2014

★ በወንዱ አልፈርድም!!! ★ "የሆንሽ አመዳም ደነዝ ነገር ነሽ። እንዴት በልጁ አልፈርድም ትያለሽ አንቺ ሴት አይደለሽ ነው ወይስ ሴት አይደለሽም? ልጅቱ ትንሽ አታሳዝንሽም አንቺ አረብ አገር እየኖርሽ እዴት በሰው ትፈርጃለሽ በሷ ቦታ አንቺ ብቶኝስ? " ትናንት የደረሰኝ መልክት ነው። ልጅቷን አላውቃትም። መልክቷን በሰአቱ ስላላየውት መልስ አልሰጠዋትም። መልስ ሰጥቼ ባናግራትም እንደ አያያዟ አንግባባም። "ምክነያቷ" ትሉም ይሆናል የቻልኩትን ያህል አሳጥሬ ላውጋችሁ። የመጻፍ ችሎታው እደሌለኝ ተረድታችሁ ለመረዳት ያህል አንብቡልኝማ ። ነገሩ እንዲህ ነው፦ ሰሞኑን እዚሁ ፌስቡክ ላይ የተለያዩ የፍቅር ታሪኮች እየሰማን ነው። ታሪኩን የምታቀርብልን በሳውዲ ነዋሪ የሆነችውን Etsgi,ን ሳላመሰግን አላልፍም። በአብዛኛው ያስደመጠችን ታሪክ ተመሳሳይነት ያለው ከመሆኑም በላየይ ባለታሪኮቹ በአረብ አገራት ይሚገኑ ሴቶች ናቸው ።አንድ ወንድ ደግሞ ከወደ ጣሊያን። አሁን እኔ "በወንዱ አልፈርድም" ያልኩበትን እና የላይኛው መልክት እዲደርሰኝ ያረገውን ታሪክ ነጥለን እናውራበት። ለባለታሪኳ " ሚሚ "የሚል ስም እኛው እንስጣት እና እንቀጥል። ሚሚ በቤሩት 5 አመታትን አሳልፋለች። በዚ ቆይታዋ በፌስቡክ አንድ ወጣትን ተዋወቀች። አወሩ ተግባቡ መግባባታቸው ሲጸና ወደ WhatsApp & Skype አደገ ሲል ሲል ፍቅር ተጀመረ። 1፦2 ፦እየተባለ ወራቶች ተቆጥረው አመት ሞላቸው። እሱ እዛው እዳለች ከቤተሰቦቹጋ አስተዋወቃት።" ነይ ከአንቺ እርቆ መኖር አላስቻለኝም" እያለም ይወተውታት ነበር። ከተል አድርጎም አገሩላይ ካፌ መክፈት እደሚፈልግ ነገራት። (ክፈችልኝ ማለቱ አልተገለጸም) ይህንን የሰማች የሚሚ ጓደኛ "ካፌ ከምትከፍችለት እዚሁ አንቺጋ አምጭው " ትላትና እሱን ቤሩት ለማስገባት ብዙ ሙከራ ተደረገ ሊሳካ አልቻለም። ሚሚ ከፍቅረኛዋ (ፍቅረኛ ከተባለ) የፌስቡክ ፍቅሯጋ መከሩበት እና ብሩን ልትልክለት ወሰነች። ካፌው ሊከፈት አራት (4) አመት የደከመችበትን የላቧ ጠብታ የሆነውን ጥርቅም 80,000 (ሰማኒያ ሺ) ኢትዮጲያ ብር ላከችለት። ፍቅሯ በደረሰው ብር አነስተኛ ካፌ ከፈተ ። በተጨማሪም ስራ ማካኤጃ (ስላነሰው) 10,000 (አስር ሺ) የኢትዮጲያ ብር ላከችለት። በዚህም አልበቃ 9,000 ብር የሚገመት ኮምፕዩተር፣ ዘመናዊ የእጅ ስልክ በተለያየ ግዜ የምታገኘውን 2,000ም 1,000ም የላከችለት ተደማምሮ 10,000 የኢትዮጲያ ብር የላከችው ሚሚ ስለፍቅሯ ስትናገር "ቻት ስናደርግም ሆነ ስንደዋወል እክብካቤው ልዩ ነው " ትላለች። ታዲያ ይህ ልዩ ተከባካቢው ተፈቃሪ እንደተራኪዋ አጠራር (የፌስቡክ ሌባ) ይህን ሁሉ ብር ከላከች በኋላ ነበር አለምንም መንደርደሪያ «አልፈልግሽም» በሚል ቃል አርቃ ወደቆፈረችው ጉድጓድ ወረወራትና እሱ የድል ችቦውን ለኮሰ። ሚሚ አወዳደቋ ከፋ ተንኮታኮተች። ዛሬም ማገገም አልቻለችም። ፍቅሯን አጣች፣ተስፋዋ መከነ፣ዙሩያዋ ጨለመ ፣ብቸኝነት ዋጣት በወንድ ተበደልኩ ብላ ጮኸች ።የአመታት ድካሟ ሜዳ ቀረ ። ይሄንን ከሰማው በኋላ ነበር ከግርጌው የተሰማኝን እንዲ ያኖርኩት፦ (ታሪኩን ስላጋራሽን ተባረኪ! ከዚህም የባሰ ጉያቸው ታቅፈው ከወላጆቻቸው ይልቅ ወጣት ወንዶችን የሚጦሩ ብዙ ሴቶች አውቃለው። ባስደመጥሽን ታሪክ የልጁ ጥፋት አልታየኝም። በአንድ አመት የፍቅር ቆይታ ሊያውም በአካል ለማታውቀው ወንድ ከወላጆቿ አስበልጣ የዚህን ያህል መሆኗ የስዋ ድክመት ነው። በዝች ስጋት በወረራት አለም እየተኖረ በድምጽና በፎቶ ከንፎ እራስን ከሰጡ በኋላ ተበዳይ ነኝ ማለት ለምን?) ይህን በማለቴ ነው ከላይ ያስነበብኳችው ቅንጭብ ስድብ የደረሰኝ። ደነዞች ሰው ሁሉ የደነዘ ስለሚመስላቸው የሚናገሩት በደነዝኛ ነው ። እኔ ግን አሁንም እላለው ይሄ ታሪክ እውነት ከሆነ .... እኳን በአካል ሳይተዋወቁ ስንቶች ትዳር መስርተው፣ወልደው ልጆቻቸውን ለማሳደግ ከአገር ሲወጡ በባሎቻቸው የተካዱ ሚስቶች የሉም? በሚስቶቻቸው የተካዱስ ባሎች የሉም? ባለ ታሪኳ ይህንን ሳታቅ ሳትሰማ ቀርታ ነው? ሚሚ ከቁሳቁሱ ውጪ የላከችው ጥሬ ብር ከ 100,000 በላይ ነው። እና ይሄ ሁሉ ካላት ብሯን በኪሷ ፍቅሯን በልቧ ይዛ አገሯ ብትገባ አይቀልም? ""ነይ "ብሏትም ነበር። ታሪኩላይ እዳየነው "ላኪልኝ "ብሎ ብዙም አላስገደዳትም ። ስለወደደችው እና ለፍቅሯ ስትል ያረገችው ከሆነ ላፈቀሩት እኳን ብር ነፍስም ይሰጣል። የሚወዱትን ሰው ገበና ምንም ይሁን ምን አይወራም። አሁን በአደባባይ በደንብ ስደቢኝ የኔ .....ተውኩት ባክሽ!

                                                                                                            by mita nahom

one step

dear Ethiopian youth